Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethsport/-60011-60012-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/60011 -
Telegram Group & Telegram Channel
#Saudileague

በሳውዲ አረቢያ ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር አል ነስር ከአል ሂላል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ነስርን ግብ ታሌስካ ሲያስቆጥር ሚሊንኮቪች ሳቪች አል ሂላልን አቻ ማድረግ ችሏል።

ሁሉንም ጨዋታዎች በአሸናፊነት የተወጣው አል ሂላል በውድድር አመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ ለመጣል ተገደዋል።

አል ነስር ከአል ሂላል ጋር በተገናኙባቸው ያለፉትን ስድስት የሪያድ ደርቢ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም።

አል ሂላል በሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ውድድሮች ታሪክ ሀምሳ ስድስት ጨዋታዎችን ሳይሸነፍ በመጓዝ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ አል ሂላል :- 25 ነጥብ
3️⃣ አል ነስር :- 19 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

አርብ - አል ሪያድ ከ አል ነስር

አርብ - አል ሂላል ከ አል ኢቲፋቅ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60011
Create:
Last Update:

#Saudileague

በሳውዲ አረቢያ ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር አል ነስር ከአል ሂላል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ነስርን ግብ ታሌስካ ሲያስቆጥር ሚሊንኮቪች ሳቪች አል ሂላልን አቻ ማድረግ ችሏል።

ሁሉንም ጨዋታዎች በአሸናፊነት የተወጣው አል ሂላል በውድድር አመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ ለመጣል ተገደዋል።

አል ነስር ከአል ሂላል ጋር በተገናኙባቸው ያለፉትን ስድስት የሪያድ ደርቢ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም።

አል ሂላል በሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ውድድሮች ታሪክ ሀምሳ ስድስት ጨዋታዎችን ሳይሸነፍ በመጓዝ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ አል ሂላል :- 25 ነጥብ
3️⃣ አል ነስር :- 19 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

አርብ - አል ሪያድ ከ አል ነስር

አርብ - አል ሂላል ከ አል ኢቲፋቅ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60011

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

TIKVAH SPORT from kr


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA